Menu
ETHIOPIAN ORTHODOX TEWAHEDO MEKANE SELAM MEDHANE ALEM CATHEDRAL
  • Home
  • Our Church
    • Church History
    • EOTC History
  • Our Belief
    • The faith of the church
    • The seven sacraments
  • Management
    • Clergies
    • Board
    • Choir
    • Archive
  • Youth
    • Sunday school
    • Activity
  • Service
    • Service
    • Events
    • Links
  • Ways to Give
    • E-Give
    • Sunday School Donation
  • Calendar
  • Blog
  • Home
  • Our Church
    • Church History
    • EOTC History
  • Our Belief
    • The faith of the church
    • The seven sacraments
  • Management
    • Clergies
    • Board
    • Choir
    • Archive
  • Youth
    • Sunday school
    • Activity
  • Service
    • Service
    • Events
    • Links
  • Ways to Give
    • E-Give
    • Sunday School Donation
  • Calendar
  • Blog
Picture
የመካነ ሰላም መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ለመጀመሪያ ጊዜ በአቡነ መልከጼዴቅ 1993 ዓ.ም. ተባርኮ ተከፈተ። በዚሁ ጊዜ ቤተ ክርስቲያኗ አንድ አገልጋይ ካህን ነበራት - አባ ኅሩይ። በአሁኑ ጊዜ አንድ ዲያቆን፤ ሦስት ቀሳውስት፤ አንድ ቆሞስና አንድ ሊቀ ጳጳስ ቤተ ክርስቲያኒቷን በማገልገል ላይ ይገኛሉ። እነኝህ አገልጋይ አባቶች የካህናት ጉባኤን አቋቁመው ሰለ አገልግሎት ተሰባስበው ይመካከራሉ ይወያያሉ። በብጹዕ አባታችን አቡነ መልከጼዴቅ እና በአባቶች ብርቱ ጥረት ከዚህ በፊት ቤተ ክርስቲያኗ ሦስት ዲያቆናትን በማስተማር የድቁናን ስልጣነ ክህነት እንዲቀበሉና እንዲሁም ቤተ ክርስቲያናችንን ለረጅም ጊዜ በዲቁና ማዓረግ ሲያገለግል የነበረው እና አሁን በአስተዳዳሪነት እያገለገለ የሚገኘው ቄስ ወንድምነህ በዚሁ ቤተ ክርስቲያን የቅስና መዓረግ ለመቀበል በቅቷል።

የመካነ ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራል ካህናትና ዲያቆናት

ቀሲስ ወንድምነህ አሰፋው

Picture

የደብሩ አስተዳዳሪ

አባ ተስፋሚካኤል

Picture

የአቃቢ ነዋይ 

ቀሲስ ገ/እግዚአብሔር ባዬ

Picture

የስብከተ ወንጌል ሀላፊ

ቀሲስ ደስለኝ 

Picture

ዲያቆን እሱያውቃል

Picture

Contact us - About EOTC - Copy Right © msmedhanealem 2018​